ዜና ቤተክርስቲያን
የተተኪ ወጣቶች ስልጠና “ቀጣዩ የእግዚአብሔር መንግሥት አገልግሎት በቀጣይ ትውልድ” በሚል ርዕስ ከሐገረ ስብከቱ የተለያዩ ሰበካዎችና ንዑስ ሰበካዎች የተውጣጡ ተተኪ አገልጋዮች ከነሐሴ 14-16 2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዋናው ፀሎት ቤት ስልጠና ተካፍለዋል። በዚህ ስልጠና ላይ ቢሾፕ ደጉ ከበደ፣ ቢሾፕ ኢሳያስ አሻ፣ ቢሾፕ ጌታሁን ላምቤቦ በአሰልጣኝነት ትምህርት ያቀረቡ ሲሆን የአገልግሎት ኃላፊነትና መሰጠት፣ የማያቋርጥ እድገት፣ ዶክትሪንና አያያዙ፣ የፀሎት …